የስብሰበ ጥሪ ማስታወቂያ

በዱባይ እና ሰሜን ኤምሬቶች የኢትየጵውያን ኮሚኒቲ ማኅበር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከአባላት ጋር ተወያይቶ አቅጣጫ ለማስቀመጥ አባላቱን ያሳተፈ የጠቅላላ-ጉባዔ ለማካሄድ አቅዷል፡፡ የጠቅላላ ጉባዔው እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 17 ቀን 2025 በሻርጃ ሆሊደይ ኢን ሆቴል ከቀኑ 5 ሰዓት ጀምሮ የሚካሄድ ሲሆን የማኅበሩ አባላት የሆናችሁ በሙሉ በጠቅላላ-ጉባዔው ላይ ተገኝታችሁ የውይይቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ የአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡

በዱባይ እና ሰሜን ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማኅበር

#ethiopiancommunitydubai #uae #ethiopiancommunity

Comments

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *