20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል “ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ህዳር 29 ቀን በድምቀት የሚከበር ሲሆን በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት እና የኢትዮጽያ ኮሚኒቲ ማህበር ጋር በመተባበር በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የምንኖር ዜጎች አብሮነታችንና አገራዊ አንድነታችን ባማረ መልኩ በሚያሳይ ሁኔታ እና አገራችን ያላትን ውብ ባህልና እሴት በሚያስተዋውቅ መልኩ ህዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ዴሴምበር 06 ቀን 2025) በዱባይ አልማምዛር ፓርክ በድምቀት ይከበራል፡፡

በመሆኑም በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ትውልደ ኢትየጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ በባህላዊ አልባሳት ደምቃችሁ ህዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ዴሴምበር 06 ቀን 2025) ከ 4፡00 PM. ጀምሮ በዱባይ አልማምዛር ፓርክ በመገኘት በዓሉን በጋራ እንድናከብር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት በአክብሮት ይጋብዛል::

Comments

One response to “የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል”

  1. Kedir Abraha Avatar

    Interesting piece on national celebration vibes, and it nails how unity and culture fuel community spirit. While reading, I saw ways brands can ride this energy—like creating a local loyalty program for events and holidays. Suplery fits the bill here: it’s a pro beauty platform that streamlines inventory, orders, and an online shop, helping salons stay ready during high-traffic days. My take: in Suplery we can boost efficiency with features like real-time stocktakes and a single dashboard for suppliers, so barbershops and cosmetologists stay stocked without the chaos. If you’re a salon owner, consider Suplery for faster onboarding and wholesale pricing. Let’s keep the momentum going.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *